ብሪታንያ፣ አሜሪካ፣ ስዊድን፣ ጣልያን፣ ሆላንድ እና ሌሎችም የዓለማችን ሀገራት ለሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆናቸው ተናግረዋል በተመድ የሰብዓዊ ድጋፍ ድርጅቶች እና በተናጥል ድጋፍ ...
ሙኒክ በተሽከርካሪ የሚፈጸም ጥቃት ያስተናገደችው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮልድሚር ዜለንስኪ እና የአሜሪካውን ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ የሚሳተፉበት የሙኒክ የደህንነት ጉባኤ ከመጀመሩ አንድ ቀን ...
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮን አሳፍሮ ወደ ጀርመን ሙኒክ ሲጓዝ የነበረው የአሜሪካ አየር ኃይል አውሮፕላን የቴክኒክ ችግር ካጋጠመው በኋላ ወደ ዋሽንግተን ለመመለስ መገደዱን የውጭ ጉዳይ ...
የቄስ ቫላንታይን ድርጊት በንጉሶች ከታወቀ በኋላ ግን በፈረንጆቹ ዘመን አቆጣጠር የካቲት 14 ቀን በስቅላት እንደተቀጡ ይገለጻል። ይህን ተከትሎም ቄስ ቫላንታይን ለፍቅር ሲሉ በከፈሉት መስዋዕትነት ...
የቡድኑ ቃል አቀባይ አብደል ላቲፍ አልቃኑዋ “የተኩስ አቁም ስምምነቱ እንዲፈርስ ፍላጎት የለንም፤ ስምምነቱንም ተግባራዊ ለማድረግ ቁርጠኛ ነን፤ ነገር ግን እስራኤል ሙሉ በሙሉ የስምምነቱን መርሆዎች ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)ን ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ማገዱን አስታወቀ። ምርጫ ቦርድ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ህወሓት ለቀጣይ ሶስት ወራት “በምንም አይነት” ...
የዓለማችን ቁጥር አንድ አበባ ላኪ እና አምራች የሆነችው ኔዘርላንድ ከአበባ ንግድ ብቻ ከአራት ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ታገኛለች። የላቲን አሜሪካዋ ኮሎምቢያ ሁለተኛዋ አበባ አምራች ሀገር ስትሆን ...
የአለማችን ቁጥር አንድ ቢሊየነር እና ኩባንያው ቴስላ በአረብ ኤምሬትሷ ዱባይ የምድር ውስጥ መንገድ ሊገነቡ ነው። "ድባይ ሉፕ" የሚል መጠሪያ የሚኖረው ፕሮጀክት በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ ከተገነባው ...
የጉባኤው አዘጋጅ ከሆኑት መካከል አንዷ የሆነችው የተባበሩት አረብ ኢምሬት 200 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አድርጋለች። የአረብ ኢምሬት ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዴኤታ ሼክ ሻክቡት ቢን ናህያን በመድረኩ ላይ እንዳሉት በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ለከፋ የሰብዓዊ ጉዳት ተዳርገዋል ብለዋል። ...
የአፍሪካ መሪዎች በቅኝ ግዛት ዘመን እና በባሪያ ንግድ ለተፈጸሙ በደሎች ካሳ እንዲከፈል ግፊት ሊያደርጉ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ መሪዎቹ በወቅቱ ለተፈጸሙ ታሪካዊ ስህተቶች እና በደሎች ምዕራባውን ቅኝ ...
አንጎላ፣ ቦትስዋና፣ ኮትዲቯር፣ ዲ.አር.ኮንጎ፣ ግብጽ፣ ኢኳሪያል ጊኒ፣ ጋምቢያ፣ ሴራሊዮን፣ ታዛኒያ እና ኡጋንዳ በአሁኑ ወቅት በስራ ላይ ያሉ የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና ጸጥታ ምክር ቤት አባል ...
ሩሲያ ከቀድሞው የሱዳን ፕሬዝዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር መንግሥት ጋር በቀይ ባህር ወታደራዊ ማዘዣ ለመገንባት ተስማምታ ነበር። ይሁንና በሱዳን ያጋጠመው የፖለቲካ አለመረጋጋት ሩሲያ ይህን ወታደራዊ ...
Some results have been hidden because they may be inaccessible to you
Show inaccessible results